የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከቻይና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በጋራ ለመስራት በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ መከሩ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከቻይና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ዘርፍ ላይ የሁለትዮሽን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት መክረዋል። ምክሩን ያካሂዱት የኢኖቬቨንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶ/ር በለጠ ሞላ በኢትዮጵያና ቻይና የጋራ ስትራቴጂካዊ አላማዎቻችንን ከግብ ለማድረስ እና…
የ2018_በጀት_ዓመት_የ1ኛ_ሩብ ዓመት የክትትልና ድጋፍ ስራ መስራቱ ተሰማ። የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ በዞንና በልዩ ወረዳ ሳኢቴ መዋቅሮች የ2018_በጀት_ዓመት_የ1ኛ_ሩብ ዓመት ተግባራት አፈፃፀም ክትትልና ድጋፍ የሚያደርግ ቡድን በማሰማራት መገምገም ተቻለ። በክትትልና ድጋፍ ስራ የታዩ ዋና ዋና ተግባራት:- የዝግጅት ምዕራፍ የተመራበትን አግባብ; በየመዋቅሩና ተቋማት የዲጂታላይዜሽን ትግበራ; የኢትዮ ኮደርስ እና የስፔስና ጂኦ ስፓሻል ስልጠናዎች;…
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ስራ አስጀመሩ። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ስራ አስጀመሩ በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ ዲላሞ ኦቶሬ ( ዶ/ር) ፣የክልሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ኤርሲኖ…
የሀገር በቀል እውቀት፣ ቴክኖሎጂና ምርምር ፖርታል እየለማ እንደሆነ ተገለፀ፡፡ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እየለማ ባለው ፖርታል ላይ ከባለድርሻ አካላት ግብዓት የማሰባሰብ መድረክ ተካሂዷል፡፡ መድረኩ በውስጥ አቅም የለማውን የሀገር በቀል እውቀት፣ ቴክኖሎጂና ምርምር ፖርታል ይበልጥ ለማጎልበት ግብዓት ለማሰባሰብ ያለመ ነው፡፡ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የቴክኖሎጂ ልማትና ሽግግር መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ተክለማርያም ተሰማ ኢትዮጵያ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና…
በጉራጌ ዞን የሚገኙ ወጣቶች በአዳዲስ የቴክኖሎጂ ፈጠራ ስራ ላይ የተሻለ ክህሎት እንዳላቸውና ይህንን ወደ ውጤት በመቀየር የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላቶች በቅንጅት መስራት እንዳለባቸው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ አስታወቀ። ጉራጌ ዞን የሳይንስ ፣የኢኖቬሽን እና የቴክኖሎጂ ማዕከል እናድርግ በሚል የዞኑ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ የ2017 በጀት አመት እቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2018 በጀት እቅድ ከባለ ድርሻ አካላት…
የታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምረቃ አስመልክቶ በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ ህዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው። ወራቤ፣ መስከረም 8/2018 (ስልጤ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን) ከስልጤ ዞን የተለያዩ አከባቢዎች የተውጣጡ የማህበረሰብ ክፍሎች የተሳተፉበትና በህብረት ችለናል በሚል መሪ ቃል የታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ምረቃ በማስመልከት የተዘጋጀ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በወራቤ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ህዝባዊ ሰልፉ ኢትዮጵያዊያን ከትልቅ እስከ ትንሽ ሀብታም ደሃ…
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በሁሉም ኢትዮጵያዊ ተሳትፎና በራስ አቅም የተገነባ የህብረት ተምሳሌት ነው (መስከረም 5/2017) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበራዊ ክላስተር ተቋማት ታላቁ የህዳሴ ግድብ ምረቃን አስመልክቶ "እመርታና ማንሠራራት" በሚል ሀሳብ ፓናል ውይይት እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ የፓናል ውይይት መድረኩን በይፋ ባስጀመሩበት ወቅት እንዳሉት፦ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በሁሉም ኢትዮጵያዊ ተሳትፎና በራስ አቅም…
የሳይበር ጥቃት መከላከል ወትሮ ዝግጁነት በማረጋገጥ ረገድ በጋራ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ። ስኬታማ እና ዘላቂ የሳይበር መከላከል ወትሮ ዝግጁነት በማረጋገጥ ረገድ በጋራ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ሀገራዊ የሳይበር ጥቃት መከላከል ወትሮ ዝግጁነት ላይ ያተኮረ ውይይት ከተለያዩ ባለድሻ አካላት ጋር (የጸጥታና ደህንነት ተቋማት፣ ቁልፍ መሰረተ ልማት የሚያስተዳድሩ ተቋማት፣ የፋይናንስ ተቋማት፣ ሚዲያ ወ.ዘ.ተ)…
የዲጂታል ቴክኖሎጂ አገልግሎቶች አጠቃቀምንና አቅርቦትን በማሳደግ ከወረቀት ነጻ የሆኑ አገልግሎቶችን መስጠት ላይ የተጀመረውን ስራ ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ። የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የ2017 በጀት አመት ዕቅድ አፈጻጸሙን እና የ2018 በጀት አመት ዕቅድን በወራቤ ከተማ ገምግሟል። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ በዚሁ መድረክ ላይ የዲጂታል ቴክኖሎጂ አገልግሎቶች…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ2017 በጀት አመት ከ72,400 በላይ ዜጎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና መውሰዳቸው ተገለጸ። የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ የ2017 በጀት አመት ዕቅድ አፈጻጸሙን እና የ2018 በጀት አመት ዕቅድን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ በተገኙበት በወራቤ ከተማ እየገመገመ ይገኛል። የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰላሙ አማዶ…