Skip to main content
aply

የፈጠራ ስራ አውደ ርዕይዎች ወጣቶች እርስ በርስ እንዲማማሩ ጠቃሚ ልምድ የሚፈጥሩ ናቸው ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፍቃዱ የፈጠራ ስራ አውደ ርዕይዎች ወጣቶች እርስ በርስ እንዲማማሩ ጠቃሚ ልምድ የሚፈጥሩ መሆናቸውን የማዕከላዊ ኢትዮዽያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ ተናግረዋል ። በክልሉ ''ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልን የሳይንስ፣ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ማዕከል እናድርግ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት 2ኛ ዙር ክልላዊ የሳይንስና የፈጠራ ሰራዎች ዐውደ- ርዕይ እና ውድድር ተከፈተ። በክልሉ እየተካሄደ የሚገኘውን የሳይንስና ፈጠራ ስራዎች አውደ ርዕይ እና ውድድር የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ እና አፈ ጉባኤ ፋጤ ሰርሞሎ በወልቂጤ ከተማ መርቀው ከፍተዋል። የማዕከላዊ ኢትዮዽያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 2ኛ ዙር ክልላዊ የሳይንስና የፈጠራ ስራዎች ዐውደ_ርዕይ እና ውድድር ሰኔ 12 እና 13 በወልቂጤ ከተማ ይካሄዳል። "ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልን የሳይንስ፣ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ማዕከል እናድርግ" በሚል መሪ ቃል ነው የሚካሄደው። 2ኛውን ዙር ክልላዊ የሳይንስና የፈጠራ ስራዎች ዐውደ_ርዕይ የክልሉ ትምህርት፣ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና የስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮዎች በትብብር አዘጋጅተውታል። ይህም ተማሪዎች፣…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአፍሪካ ህጻናት ቀን በዓልን ምክንያት በማድረግ በወራቤ ከተማ በህጻናት የተዘጋጀ የፈጠራ ስራ አውደ ርዕይ ተከፈተ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ዘቢባ መሐመድ ናስር እና የክልሉ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰላሙ አማዶ አውደ ርዕዩን ለእይታ ክፍት አድርገዋል። "የነገ ሀገር ተረካቢ ትውልድን ለማነጽ ህጻናት ተኮር ተግባራትን እናከናውን" በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ ክልላዊ ማጠቃለያ…

አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመተግበርና በማስፋት ወቅቱን የሚመጥን ዲጂታል ተቋም ለመገንባት በትኩረት እየሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው በዛሬው እለት በዲጂታል ሌተሪንግ ሲስተም አተገባበር ላይ በወራቤ ከተማ ለጠቅላላ ባለሙያዎች ስልጠና ሰጥቷል። ‎ ‎የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ሀላፊ አቶ ሰላሙ አማዶ በክልሉ በሚገኙ ተቋማት ቴክኖሎጂን በመተግበር፣በማለማመድና በማስፋት ወቅቱን…

ክልሉ በቱሪዝም ዘርፍ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥና ለማስተዋወቅ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ዌብሳይት ፋይዳው የጎላ እንደሚሆን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ገለፀ። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል መንገሻ ክልሉ በቱሪዝም ዘርፍ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥና ለማስተዋወቅ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ዌብሳይት ፋይዳው የጎላ እንደሚሆን ገልፀዋል። ኃላፊው እንደገለፁት ከክልሉ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር በቅንጅት የበለፀገው ዌብሳይት ርክክብና…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ለኢኮቴ ከፍተኛ ባለሙያዎች ለአንድ ወር በተለያዩ የሙያ መስኮች ሲሰጥ የቆየውን ስልጠና በስኬት ማጠናቀቁን አስታወቀ። ‎ ‎ቢሮው ከክልሉ ከተለያዩ አከባቢዎች የተገኙ 118 የኢኮቴ ከፍተኛ ባለሙያዎችን በወራቤ ከተማ በአራት ዙር በሲስተም ልማትና አስተዳደር፣በአንድሮይድ አፕልኬሽን ልማት፣በሳይበር ሴኩሪቲ፣በኦፊን ማሺን ጥገናና ዕድሳት እና ኣይቲ ኦዶት ዙሪያ ሲያሰለጥን የቆየ ሲሆን በዛሬው እለት…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ ለ3ኛ ዙር የሚያሰለጥናቸው የኢኮቴ ከፍተኛ ባለሙያዎችን መቀበሉን አሰወታወቀ። ‎ወራቤ-ግንቦት 16/2017-ስልጤ ዞን ኮሙኒኬሽን ‎ቢሮው ከክልሉ ከተለያዩ መዋቅሮች ተቀብሎ በሁለት ዙር በአምስት የስልጠና ዘርፎች ሲያስተምራቸው የቆዩ 68 ባለሙያዎችን ዛሬ ያስመረቀ ሲሆን በኔትወርኪንግ፣በሳይበር ሲኩሪቲና በዳታ ቤዝ ለ3ኛ ዙር ለ7 ተከታታይ ቀናት ለማሰልጠን 34 ባለሙያዎችን ተቀብሏል። ‎ ‎የቢሮው ምክትልና…

በዞን ደረጃ የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን በማስጠገን ከ3 መቶ 5 ሺህ ብር በላይ የመንግስት ወጪ ማዳን መቻሉን የስልጤ ዞን ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መምሪያ ገለጸ።  ግንቦት 15/2017 በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ በኩል ከፍተኛ የሀርድዌር ጥገና ስልጠና ሲሰለጥኑ የቆዩ የዘርፉ ባለሙያዎች በስልጠናቸው ማጠናቀቂያ ከስልጤ ዞን የተለያዩ ተቋማት ተበላሽተው የተሰበሰቡ የኤሌክትሮኒክስ ቁሳቁሶችን በመጠገን ከ3 መቶ 5 ሺህ…

ብቃት ያለው እና በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ዜጋ ለመፍጠር በኢትዮ ኮደርስ የተገኘውን እድል መጠቀም እንደሚገባ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) አሳሰቡ። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) እንደገለጹት ብቃት ያለው እና በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ዜጋ ለመፍጠር በኢትዮ ኮደርስ የተገኘውን እድል መጠቀም እንደሚገባ አሳስበዋል። በየደረጃው ያለው አመራር የኢትዮ ኮደርስ የስልጠና መርሐ ግብር ስኬታማ እንዲሆን በልዩ…